የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 56:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ጠባቂዎቹ ዕውሮች ናቸው፤+ አንዳቸውም አላስተዋሉም።+

      ሁሉም መናገር የማይችሉ ውሾች ናቸው፤ መጮኽ አይችሉም።+

      ተጋድመው ያለከልካሉ፤ እንቅልፍም ይወዳሉ።

  • ኤርምያስ 4:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 “ሕዝቤ ሞኝ ነውና፤+

      እነሱ ለእኔ ትኩረት አይሰጡም።

      ማስተዋል የሌላቸው ቂል ልጆች ናቸው።

      ክፉ ነገር ለማድረግ ብልሃተኞች* ናቸው፤

      መልካም ነገር ማድረግ ግን አያውቁም።”

  • ሕዝቅኤል 12:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 2 “የሰው ልጅ ሆይ፣ የምትኖረው በዓመፀኛ ሕዝብ መካከል ነው። እነሱ የሚያዩበት ዓይን አላቸው፣ ግን አያዩም፤ የሚሰሙበት ጆሮ አላቸው፣ ነገር ግን አይሰሙም፤+ እነሱ ዓመፀኛ ሕዝብ ናቸውና።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ