የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 44:23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 እናንተ ሰማያት በደስታ እልል በሉ!

      ይሖዋ እርምጃ ወስዷልና።

      እናንተ ጥልቅ የምድር ክፍሎች በድል አድራጊነት ጩኹ!

      እናንተ ተራሮች፣ አንተም ደን ሆይ፣

      በውስጡም ያላችሁ ዛፎች ሁሉ በደስታ እልል በሉ!+

      ይሖዋ ያዕቆብን ተቤዥቷልና፤

      በእስራኤልም ላይ ግርማውን ገልጧል።”+

  • ኢሳይያስ 61:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 በጽዮን የተነሳ ላዘኑት

      በአመድ ፋንታ የራስ መሸፈኛ፣

      በሐዘን ፋንታ የደስታ ዘይት፣

      በተደቆሰም መንፈስ ፋንታ የውዳሴ ልብስ እንድሰጥ ልኮኛል።

      እነሱም ይሖዋ ራሱን ክብር ለማጎናጸፍ*

      የተከላቸው ትላልቅ የጽድቅ ዛፎች ተብለው ይጠራሉ።+

  • ኤርምያስ 31:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 “በዚያን ጊዜ ድንግሊቱ በደስታ ትጨፍራለች፤

      ወጣቶቹና ሽማግሌዎቹም በአንድነት በደስታ ይጨፍራሉ።+

      ሐዘናቸውን ወደ ሐሴት እለውጠዋለሁ።+

      ከሐዘናቸው ተላቀው እንዲጽናኑና ደስ እንዲሰኙ አደርጋለሁ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ