-
ኢሳይያስ 61:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 በጽዮን የተነሳ ላዘኑት
በአመድ ፋንታ የራስ መሸፈኛ፣
በሐዘን ፋንታ የደስታ ዘይት፣
በተደቆሰም መንፈስ ፋንታ የውዳሴ ልብስ እንድሰጥ ልኮኛል።
-
3 በጽዮን የተነሳ ላዘኑት
በአመድ ፋንታ የራስ መሸፈኛ፣
በሐዘን ፋንታ የደስታ ዘይት፣
በተደቆሰም መንፈስ ፋንታ የውዳሴ ልብስ እንድሰጥ ልኮኛል።