-
ዘዳግም 28:33አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
33 የምድርህን ፍሬና ያመረትከውን ሁሉ የማታውቀው ሕዝብ ይበላዋል፤+ አንተም ሁልጊዜ ትጭበረበራለህ፤ ደግሞም ትረገጣለህ።
-
-
ዘዳግም 28:63አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
63 “ይሖዋ እናንተን በማበልጸግና በማብዛት እጅግ ይደሰት እንደነበረው ሁሉ ይሖዋ እናንተን በማጥፋትና በመደምሰስም እጅግ ይደሰታል፤ ገብታችሁ ከምትወርሷት ምድር ላይ ተጠራርጋችሁ ትጠፋላችሁ።
-