-
ኤርምያስ 5:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 በኢየሩሳሌም ጎዳናዎች ላይ ወዲያና ወዲህ ተመላለሱ።
ዙሪያውን ተመልከቱ፤ ልብ በሉ።
-
-
አሞጽ 6:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 ፈረሶች በቋጥኝ ላይ ይሮጣሉ?
ሰውስ እዚያ ላይ በከብት ያርሳል?
-
-
ዕንባቆም 1:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 ስለዚህ ሕግ ላልቷል፤
ፍትሕም ጨርሶ የለም።
ክፉው ጻድቁን ከቦታልና፤
ከዚህ የተነሳ ፍትሕ ተጣሟል።+
-