-
ነህምያ 9:33አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
33 በእኛ ላይ በደረሰው ነገር ሁሉ አንተ ጻድቅ ነህ፤ ምክንያቱም አንተ ማንኛውንም ነገር ያደረግከው በታማኝነት ነው፤ ክፉ ነገር የፈጸምነው እኛ ነን።+
-
-
ዳንኤል 9:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 እኛ ኃጢአት ሠርተናል፤ በደል ፈጽመናል፤ ክፋት ሠርተናል እንዲሁም ዓምፀናል፤+ ከትእዛዛትህና ከድንጋጌዎችህ ዞር ብለናል።
-