የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 31:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣ እጅግ ወዳመፃችሁበት አምላክ ተመለሱ።+

  • ኢሳይያስ 32:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 የማመዛዘን ችሎታ የጎደለው ሰው የማይረባ ነገር ይናገራልና፤

      ደግሞም በይሖዋ ላይ ክህደት ለመፈጸምና* የውሸት ቃል ለመናገር፣

      እንዲሁም የተራበ ሰው የሚበላ ነገር እንዳያገኝና*

      የተጠማ ሰው የሚጠጣ ነገር እንዳያገኝ ለማድረግ

      ልቡ ክፋትን ያውጠነጥናል።+

  • ኤርምያስ 17:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 የእስራኤል ተስፋ የሆንከው ይሖዋ ሆይ፣

      አንተን የሚተዉ ሁሉ ያፍራሉ።

      አንተን* የሚክዱ ስማቸው በአፈር ላይ ይጻፋል፤+

      ምክንያቱም የሕያው ውኃ ምንጭ የሆነውን ይሖዋን ትተዋል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ