የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 2:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 እሱ በብሔራት መካከል ይፈርዳል፤

      ከብዙ ሕዝቦች ጋር በተያያዘም ሁሉንም ነገር ያቀናል።*

      እነሱ ሰይፋቸውን ማረሻ፣

      ጦራቸውንም ማጭድ ለማድረግ ይቀጠቅጣሉ።+

      አንዱ ብሔር በሌላው ብሔር ላይ ሰይፍ አያነሳም፤

      ከእንግዲህ ወዲህ ጦርነት አይማሩም።+

  • ኢሳይያስ 11:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ኢሳይያስ 54:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 በጽድቅ ጽኑ ሆነሽ ትመሠረቺያለሽ።+

      ጭቆና ከአንቺ ይርቃል፤+

      ምንም ነገር አትፈሪም፤ የሚያሸብርሽም ነገር አይኖርም፤

      ወደ አንቺ አይቀርብምና።+

  • ዘካርያስ 9:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 የሚገባም ሆነ የሚወጣ እንዳይኖር፣

      ቤቴን ለመጠበቅ በውጭ በኩል ድንኳን እተክላለሁ፤*+

      ከእንግዲህም ወዲህ በመካከላቸው የሚያልፍ አሠሪ* አይኖርም፤+

      አሁን በገዛ ዓይኔ አይቼዋለሁና።*

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ