የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 44:26
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 የአገልጋዬን ቃል እውን አደርጋለሁ፤

      የመልእክተኞቼንም ትንቢት ሙሉ በሙሉ እፈጽማለሁ፤+

      ስለ ኢየሩሳሌም ‘የሰው መኖሪያ ትሆናለች’፤+

      ስለ ይሁዳ ከተሞችም ‘ዳግም ይገነባሉ፤+

      ፍርስራሾቿንም መልሼ እሠራለሁ’+ እላለሁ፤

  • ኢሳይያስ 58:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 ከአንተም የተነሳ የጥንቶቹን ፍርስራሾች መልሰው ይገነባሉ፤+

      ያለፉትን ትውልዶች መሠረቶች ታድሳለህ።+

      አንተም የፈረሱትን* ግንቦች የሚያድስ፣

      በመኖሪያ ቦታዎች አካባቢ የሚገኙ ጎዳናዎችን የሚጠግን ተብለህ ትጠራለህ።+

  • ሕዝቅኤል 36:33, 34
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 33 “ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘ከበደላችሁ ሁሉ በማነጻችሁ ቀን ከተሞቹ የሰው መኖሪያ እንዲሆኑ፣ የፈራረሱትም ቦታዎች እንደገና እንዲገነቡ አደርጋለሁ።+ 34 አላፊ አግዳሚው ሁሉ ጠፍ ሆኖ ሲያየው የነበረው ባድማ መሬት ይታረሳል።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ