የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘካርያስ 9:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 የጽዮን ሴት ልጅ ሆይ፣ እጅግ ሐሴት አድርጊ።

      የኢየሩሳሌም ሴት ልጅ ሆይ፣ በድል አድራጊነት ጩኺ።

      እነሆ፣ ንጉሥሽ ወደ አንቺ ይመጣል።+

      እሱ ጻድቅ ነው፤ መዳንንም ያመጣል፤*

      ትሑት ነው፤+ ደግሞም በአህያ፣

      በአህያዪቱ ልጅ፣ በውርንጭላ* ላይ ይቀመጣል።+

  • ማቴዎስ 21:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 5 “ለጽዮን ልጅ እንዲህ በሏት፦ ‘እነሆ ንጉሥሽ+ ገር+ ሆኖ በአህያ፣ አዎ በአህያይቱ ግልገል በውርንጭላ ላይ ተቀምጦ ይመጣል።’”+

  • ዮሐንስ 12:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 “የጽዮን ልጅ ሆይ፣ አትፍሪ። እነሆ ንጉሥሽ በአህያ ውርንጭላ ላይ ተቀምጦ ይመጣል።”+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ