-
2 ነገሥት 18:19አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
19 ራብሻቁም እንዲህ አላቸው፦ “እስቲ ሕዝቅያስን እንዲህ በሉት፦ ‘ታላቁ ንጉሥ፣ የአሦር ንጉሥ እንዲህ ይላል፦ “ለመሆኑ እንዲህ እንድትተማመን ያደረገህ ምንድን ነው?+
-
-
2 ነገሥት 18:28አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
28 ከዚያም ራብሻቁ ቆሞ ከፍ ባለ ድምፅ በአይሁዳውያን ቋንቋ እንዲህ አለ፦ “የታላቁን ንጉሥ፣ የአሦርን ንጉሥ ቃል ስሙ።+
-
-
2 ነገሥት 18:35አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
35 ከእነዚህ አገሮች አማልክት ሁሉ ምድሩን ከእጄ ማስጣል የቻለ የትኛው ነው? ታዲያ ይሖዋ ኢየሩሳሌምን ከእጄ ሊያስጥላት ይችላል?”’”+
-