-
ኢሳይያስ 9:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 መሬቱ እስኪንቀጠቀጥ ድረስ በኃይል የሚረግጡ ሰልፈኞች ጫማ ሁሉ
እንዲሁም በደም የተጨማለቀ ልብስ በሙሉ
ለእሳት ማገዶ ይሆናል።
-
-
ኢሳይያስ 30:27አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
27 እነሆ፣ የይሖዋ ስም በቁጣው እየነደደ
ጥቅጥቅ ካለ ደመና ጋር ከሩቅ ይመጣል።
ከንፈሮቹ በቁጣ ተሞልተዋል፤
ምላሱም እንደሚባላ እሳት ነው።+
-