የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • አሞጽ 9:11, 12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ‘በዚያ ቀን የፈረሰውን የዳዊትን ዳስ አቆማለሁ፤+

      በግንቡ ላይ ያሉትን ክፍተቶች እጠግናለሁ፤*

      ፍርስራሾቹንም አድሳለሁ፤

      በጥንት ዘመን እንደነበረው ዳግም እገነባዋለሁ፤+

      12 በመሆኑም ከኤዶምና ስሜ ከተጠራባቸው ብሔራት ሁሉ የቀረውን ይወርሳሉ’+

      ይላል ይህን የሚያደርገው ይሖዋ።

  • አብድዩ 18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 የያዕቆብ ቤት እሳት፣

      የዮሴፍም ቤት ነበልባል ይሆናል፤

      የኤሳው ቤት ደግሞ እንደ ገለባ ይሆናል፤

      እነሱም ያቃጥሏቸዋል፤ ይበሏቸዋልም፤

      ከኤሳውም ቤት የሚተርፍ አይኖርም፤+

      ይሖዋ ራሱ ተናግሯልና።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ