-
ዘኁልቁ 21:28አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
28 እሳት ከሃሽቦን፣ ነበልባልም ከሲሖን ከተማ ወጥቷልና።
የሞዓብን ኤር፣ የአርኖንን ኮረብቶች ጌቶች በላ።
-
-
ዘዳግም 2:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 ከዚያም ይሖዋ እንዲህ አለኝ፦ ‘ከሞዓብ ምድር የትኛውንም መሬት ርስት አድርጌ ስለማልሰጥህ ከእሱ ጋር አትጣላ ወይም ጦርነት አትግጠም፤ ምክንያቱም ኤርን ለሎጥ ዘሮች ርስት አድርጌ ሰጥቻቸዋለሁ።+
-