-
ኢሳይያስ 7:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 የሶርያ ራስ ደማስቆ፣
የደማስቆ ራስ ደግሞ ረጺን ነውና።
ኤፍሬም በ65 ዓመት ውስጥ
ብትንትኑ ወጥቶ ሕዝብ መሆኑ ይቀራል።+
-
-
ሆሴዕ 5:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 እኔ ለኤፍሬም እንደ አንበሳ፣
ለይሁዳም ቤት እንደ ደቦል አንበሳ እሆናለሁና።
-