የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ነገሥት 17:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 ሆሺአ በነገሠ በዘጠነኛው ዓመት የአሦር ንጉሥ ሰማርያን ያዘ።+ ከዚያም የእስራኤልን ሕዝብ ወደ አሦር በግዞት+ በመውሰድ በሃላህ፣ በጎዛን+ ወንዝ አጠገብ በምትገኘው በሃቦርና በሜዶናውያን ከተሞች አሰፈራቸው።+

  • ኢሳይያስ 7:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 የሶርያ ራስ ደማስቆ፣

      የደማስቆ ራስ ደግሞ ረጺን ነውና።

      ኤፍሬም በ65 ዓመት ውስጥ

      ብትንትኑ ወጥቶ ሕዝብ መሆኑ ይቀራል።+

  • ኢሳይያስ 28:1, 2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 28 ጎልታ ለምትታየው* ለኤፍሬም+ ሰካራሞች አክሊል* ወዮላት!

      ይህች የምታምር ጌጥ በወይን ጠጅ የተሸነፉ ሰዎች በሚኖሩበት

      ለም ሸለቆ አናት ላይ የምትገኝ የምትጠወልግ አበባ ናት።

       2 እነሆ፣ ይሖዋ ጠንካራና ብርቱ የሆነውን ይልካል።

      እሱም እንደ ነጎድጓዳማ የበረዶ ውሽንፍር፣ እንደ አጥፊ አውሎ ነፋስ፣

      ኃይለኛ ጎርፍ እንደሚያስከትል ነጎድጓዳማ ውሽንፍር

      በኃይል አሽቀንጥሮ ወደ ምድር ይጥላታል።

  • ሆሴዕ 5:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 እኔ ለኤፍሬም እንደ አንበሳ፣

      ለይሁዳም ቤት እንደ ደቦል አንበሳ እሆናለሁና።

      እኔ ራሴ ቦጫጭቄአቸው እሄዳለሁ፤+

      ነጥቄ እወስዳቸዋለሁ፤ የሚታደጋቸውም አይኖርም።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ