-
መዝሙር 50:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 እናንተ አምላክን የምትረሱ፣ እባካችሁ ይህን ልብ በሉ፤+
አለዚያ ብትንትናችሁን አወጣለሁ፤ የሚታደጋችሁም አይኖርም።
-
-
ሆሴዕ 8:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
እኔ ግን በከተሞቹ ላይ እሳት እሰዳለሁ፤
እሳቱም የእያንዳንዳቸውን ማማዎች ይበላል።”+
-