የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 5:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 በግብዣቸው ላይ በገና፣ ባለ አውታር መሣሪያ፣

      አታሞና ዋሽንት እንዲሁም የወይን ጠጅ አለ፤

      እነሱ ግን ይሖዋ ያከናወነውን ተግባር አያስቡም፤

      የእጁንም ሥራ አይመለከቱም።

  • ኢሳይያስ 56:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 “ኑ! የወይን ጠጅ ላምጣና

      እስኪወጣልን ድረስ እንጠጣ።+

      ነገም እንደ ዛሬ ይሆናል፤ እንዲያውም በጣም የተሻለ ይሆናል።”

  • አሞጽ 6:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 “በጽዮን በራሳቸው ተማምነው* የሚኖሩ፣

      በሰማርያም ተራራ ያለስጋት የተቀመጡ ወዮላቸው!+

      እነሱ ከብሔራት ሁሉ መካከል ዋነኛ በሆነው ብሔር ውስጥ የጎላ ስፍራ ያላቸው ናቸው፤

      የእስራኤል ቤትም ወደ እነሱ ይመጣል።

  • አሞጽ 6:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 የመንጋውን ጠቦቶች እንዲሁም የሰቡ ጥጃዎችን* እየበሉ+

      ከዝሆን ጥርስ በተሠራ አልጋ ላይ ይተኛሉ፤+ በድንክ አልጋም ላይ ይንጋለላሉ፤+

  • ሉቃስ 17:27
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 27 ኖኅ ወደ መርከቡ እስከገባበትና+ የጥፋት ውኃ መጥቶ ሁሉንም እስካጠፋበት ቀን+ ድረስ ሰዎች ይበሉና ይጠጡ እንዲሁም ወንዶች ያገቡ፣ ሴቶችም ይዳሩ ነበር።

  • ያዕቆብ 5:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 5 በምድር ላይ በቅንጦት ኖራችኋል፤ የራሳችሁንም ፍላጎት ለማርካት ትጥሩ ነበር። በእርድ ቀን ልባችሁን አወፍራችኋል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ