-
ኢሳይያስ 5:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 እንግዲህ በወይን እርሻዬ ላይ
ምን እንደማደርግ ልንገራችሁ፦
በዙሪያው ያለውን የቁጥቋጦ አጥር እነቅላለሁ፤
ለእሳትም ይማገዳል።+
የድንጋይ ቅጥሩን አፈርሳለሁ፤
በእግርም ይረጋገጣል።
-
5 እንግዲህ በወይን እርሻዬ ላይ
ምን እንደማደርግ ልንገራችሁ፦
በዙሪያው ያለውን የቁጥቋጦ አጥር እነቅላለሁ፤
ለእሳትም ይማገዳል።+
የድንጋይ ቅጥሩን አፈርሳለሁ፤
በእግርም ይረጋገጣል።