-
ኤርምያስ 6:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦
“የእስራኤልን ቀሪዎች በወይን ተክል ላይ እንደቀሩ የመጨረሻ የወይን ፍሬዎች ምንም ሳያስቀሩ ይቃርሟቸዋል።
ከወይን ተክሎች ላይ የወይን ፍሬዎች እንደሚለቅም ሰው በድጋሚ እጅህን ዘርጋ።”
-
-
ሕዝቅኤል 6:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 “‘“ይሁንና የተወሰኑ ቀሪዎች እንዲኖሩ አደርጋለሁ፤ በየአገሩ በምትበተኑበት ጊዜ፣ ከእናንተ ውስጥ አንዳንዶቻችሁ በብሔራት መካከል ስትኖሩ ከሰይፍ ታመልጣላችሁና።+
-