-
ኢሳይያስ 12:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 እናንተ የጽዮን ነዋሪዎች* ሆይ፣ ጩኹ፤ በደስታም እልል በሉ፤
የእስራኤል ቅዱስ በመካከላችሁ ታላቅ ነውና።”
-
-
ኢዩኤል 3:17አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
17 እናንተም እኔ በተቀደሰው ተራራዬ+ በጽዮን የምኖር አምላካችሁ ይሖዋ እንደሆንኩ ታውቃላችሁ።
-