የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 132:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ይሖዋ ጽዮንን መርጧታልና፤+

      የራሱ መኖሪያ እንድትሆን ፈልጓል፤+ እንዲህም ብሏል፦

  • ኢሳይያስ 12:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 እናንተ የጽዮን ነዋሪዎች* ሆይ፣ ጩኹ፤ በደስታም እልል በሉ፤

      የእስራኤል ቅዱስ በመካከላችሁ ታላቅ ነውና።”

  • ኢዩኤል 3:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 እናንተም እኔ በተቀደሰው ተራራዬ+ በጽዮን የምኖር አምላካችሁ ይሖዋ እንደሆንኩ ታውቃላችሁ።

      ኢየሩሳሌም ቅዱስ ስፍራ ትሆናለች፤+

      እንግዶችም* ከእንግዲህ በእሷ አያልፉም።+

  • ሚክያስ 4:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 የሚያነክሰው የተወሰኑ ቀሪዎች እንዲኖሩት* አደርጋለሁ፤+

      ወደ ሩቅ ስፍራ የተወሰደውንም ኃያል ብሔር አደርገዋለሁ፤+

      ይሖዋም ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም

      በጽዮን ተራራ በእነሱ ላይ ንጉሥ ሆኖ ይገዛል።

  • ዘካርያስ 2:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 “የጽዮን ሴት ልጅ ሆይ፣ እልል በይ፤+ እኔ እመጣለሁና፤+ በመካከልሽም እኖራለሁ”+ ይላል ይሖዋ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ