የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 32:28
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 28 እነሱ ማመዛዘን የጎደለው* ብሔር ናቸው፤

      በመካከላቸውም ማስተዋል የሚባል ነገር የለም።+

  • ኢሳይያስ 1:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 በሬ ጌታውን፣

      አህያም የባለቤቱን ጋጣ በሚገባ ያውቃል፤

      እስራኤል ግን እኔን* አላወቀም፤+

      የገዛ ሕዝቤም አላስተዋለም።”

  • ኤርምያስ 4:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 “ሕዝቤ ሞኝ ነውና፤+

      እነሱ ለእኔ ትኩረት አይሰጡም።

      ማስተዋል የሌላቸው ቂል ልጆች ናቸው።

      ክፉ ነገር ለማድረግ ብልሃተኞች* ናቸው፤

      መልካም ነገር ማድረግ ግን አያውቁም።”

  • ሆሴዕ 4:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሳ ይጠፋል።

      እናንተ እውቀትን ስለናቃችሁ+

      እኔም ካህናት ሆናችሁ እንዳታገለግሉኝ እንቃችኋለሁ፤

      የአምላካችሁን ሕግ* ስለረሳችሁ+

      እኔም ልጆቻችሁን እረሳለሁ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ