የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 65:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ምድርን እጅግ ፍሬያማ* በማድረግና

      በማበልጸግ ትንከባከባታለህ።+

      የአምላክ ጅረት በውኃ የተሞላ ነው፤

      ለሰዎች እህል ትሰጣለህ፤+

      ምድርን ያዘጋጀኸው በዚህ መንገድ ነውና።

  • ዘካርያስ 10:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 “በበልግ ዝናብ ወቅት ይሖዋ ዝናብ እንዲያዘንብላችሁ ጠይቁ።

      ነጎድጓድ የቀላቀለ ደመና የሚያመጣው፣

      ለሰዎች ዝናብ የሚያዘንበው፣+

      ለእያንዳንዱም በሜዳ ላይ የሚበቅለውን ተክል የሚሰጠው ይሖዋ ነው።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ