የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 63:1-3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 63 ይህ ከኤዶም የሚመጣው፣+

      ደማቅ ቀለም ያለው* ልብስ ለብሶ ከቦስራ+ የሚገሰግሰው ማን ነው?

      ይህ እጅግ ያማረ ልብስ ለብሶና

      በታላቅ ኃይል ተሞልቶ የሚራመደው ማን ነው?

      “በጽድቅ የምናገር፣

      ለማዳን የሚያስችል ታላቅ ኃይል ያለኝ እኔ ነኝ።”

       2 መጎናጸፊያህ የቀላውና

      ልብሶችህ በመጭመቂያ ውስጥ ወይን እንደሚረግጥ ሰው ልብስ የሆኑት ለምንድን ነው?+

       3 “በወይን መጭመቂያው ውስጥ ወይኑን ብቻዬን ረገጥኩ።

      ከሕዝቦች መካከል ከእኔ ጋር ማንም አልነበረም።

      በቁጣዬም ረጋገጥኳቸው፤

      በታላቅ ቁጣዬም ጨፈላለቅኳቸው።+

      ደማቸውም ልብሶቼ ላይ ተረጨ፤

      ልብሴንም ሁሉ በከልኩ።

  • አብድዩ 8, 9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 በዚያ ቀን” ይላል ይሖዋ፣

      “ጥበበኞችን ከኤዶም አላጠፋም?+

      ማስተዋልንስ ከኤሳው ተራራማ ምድር አላስወግድም?

       9 ቴማን+ ሆይ፣ ተዋጊዎችሽ ይሸበራሉ፤+

      ምክንያቱም እያንዳንዳቸው ታርደው ከተራራማው የኤሳው ምድር ይወገዳሉ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ