የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 58:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ይሖዋ ምንጊዜም ይመራሃል፤

      ደረቅ በሆነ ምድርም እንኳ ፍላጎትህን ያረካል፤*+

      አጥንቶችህን ያበረታል፤

      አንተም ውኃ እንደሚጠግብ የአትክልት ቦታና

      ውኃው እንደማይቋረጥ ምንጭ ትሆናለህ።+

  • ኤርምያስ 24:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 መልካም ነገር አደርግላቸው ዘንድ ዓይኔን በእነሱ ላይ አኖራለሁ፤ ወደዚህችም ምድር እንዲመለሱ አደርጋለሁ።+ እገነባቸዋለሁ እንጂ አላፈርሳቸውም፤ እተክላቸዋለሁ እንጂ አልነቅላቸውም።+

  • አሞጽ 9:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ‘በምድራቸው ላይ እተክላቸዋለሁ፤

      ከሰጠኋቸውም ምድር ላይ

      ዳግመኛ አይነቀሉም’+ ይላል አምላክህ ይሖዋ።”

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ