የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 1:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 አምላክም ሁለቱን ታላላቅ ብርሃን ሰጪ አካላት ሠራ፤ ታላቁ ብርሃን ሰጪ አካል በቀን እንዲያይል፣+ ታናሹ ብርሃን ሰጪ አካል ደግሞ በሌሊት እንዲያይል አደረገ፤ ከዋክብትንም ሠራ።+

  • ኢሳይያስ 54:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ተራሮች ከቦታቸው ሊወገዱ፣

      ኮረብቶችም ሊናወጡ ይችላሉ፤

      ይሁንና ታማኝ ፍቅሬ ከአንቺ አይለይም፤+

      የሰላም ቃል ኪዳኔም አይናጋም”+ ይላል ምሕረት የሚያሳይሽ ይሖዋ።+

  • ኤርምያስ 31:35-37
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 35 ስሙ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ የሆነው፣

      በቀን እንድታበራ ፀሐይን የሰጠው፣

      በሌሊትም እንዲያበሩ የጨረቃንና የከዋክብትን ሕጎች ያወጣው፣*

      ባሕሩን የሚያናውጠውና ኃይለኛ ማዕበል የሚያስነሳው

      ይሖዋ እንዲህ ይላል፦+

      36 “‘የእስራኤል ዘር ምንጊዜም በፊቴ የሚኖር ብሔር መሆኑ የሚያከትመው’ ይላል ይሖዋ፣

      ‘ይህ ሥርዓት ከተሻረ ብቻ ነው።’”+

      37 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ “‘መላውን የእስራኤል ዘር፣ በሠሩት ነገር ሁሉ የተነሳ ልተዋቸው የምችለው፣ በላይ ያሉትን ሰማያት መለካት፣ በታች ያሉትንም የምድር መሠረቶች መመርመር የሚቻል ከሆነ ብቻ ነው’ ይላል ይሖዋ።”+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ