የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ሳሙኤል 7:16, 17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 ቤትህና መንግሥትህ ለዘላለም በፊትህ ጸንቶ ይኖራል፤ ዙፋንህም ለዘላለም የጸና ይሆናል።”’”+

      17 ናታንም ይህን ቃል ሁሉና ይህን ራእይ በሙሉ ለዳዊት ነገረው።+

  • 2 ሳሙኤል 23:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 የእኔስ ቤት በአምላክ ፊት እንዲሁ አይደለም?

      እሱ ከእኔ ጋር ዘላለማዊ ቃል ኪዳን ገብቷልና፤+

      ቃል ኪዳኑም የተስተካከለና አስተማማኝ ነው።

      ምክንያቱም ይህ ለእኔ የተሟላ መዳንና ፍጹም ደስታ ነው፤

      ደግሞስ ቤቴ እንዲለመልም የሚያደርገው ለዚህ አይደለም?+

  • መዝሙር 89:34, 35
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 34 ቃል ኪዳኔን አላፈርስም፤+

      ከአንደበቴ የወጣውንም ቃል አለውጥም።+

      35 ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በቅድስናዬ ምያለሁ፤

      ዳዊትን አልዋሸውም።+

  • መዝሙር 132:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ይሖዋ ለዳዊት ምሏል፤

      የገባውን ቃል ፈጽሞ አያጥፍም፦

      “ከዘሮችህ መካከል አንዱን*

      በዙፋንህ ላይ አስቀምጣለሁ።+

  • ኢሳይያስ 55:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ጆሯችሁን አዘንብሉ፤ ወደ እኔም ኑ።+

      አዳምጡ፤ በሕይወትም ትኖራላችሁ፤*

      ለዳዊት ካሳየሁት የማይከስም * ታማኝ ፍቅር+ ጋር በሚስማማ ሁኔታ

      ከእናንተ ጋር የዘላለም ቃል ኪዳን አደርጋለሁ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ