-
ዘዳግም 28:26አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
26 ሬሳህ ለሰማይ ወፎችና ለምድር አራዊት ሁሉ ምግብ ይሆናል፤ አስፈራርቶ የሚያባርራቸውም አይኖርም።+
-
-
መዝሙር 79:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 የአገልጋዮችህን ሬሳ ለሰማይ ወፎች፣
የታማኝ አገልጋዮችህንም ሥጋ ለምድር አራዊት ምግብ አድርገው ሰጥተዋል።+
-