-
ኤርምያስ 7:1, 2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 ከይሖዋ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው፦ 2 “በይሖዋ ቤት በር ላይ ቆመህ በዚያ ይህን መልእክት አውጅ፦ ‘ለይሖዋ ለመስገድ በእነዚህ በሮች የምትገቡ የይሁዳ ሰዎች ሁሉ፣ የይሖዋን ቃል ስሙ።
-
7 ከይሖዋ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው፦ 2 “በይሖዋ ቤት በር ላይ ቆመህ በዚያ ይህን መልእክት አውጅ፦ ‘ለይሖዋ ለመስገድ በእነዚህ በሮች የምትገቡ የይሁዳ ሰዎች ሁሉ፣ የይሖዋን ቃል ስሙ።