-
ኤርምያስ 15:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 “ለዚህ ሕዝብ ጠንካራ የመዳብ ቅጥር አደርግሃለሁ።+
-
-
የሐዋርያት ሥራ 18:9, 10አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 ጌታም ሌሊት በራእይ ጳውሎስን እንዲህ አለው፦ “አትፍራ፣ መናገርህን ቀጥል፤ ደግሞም ተስፋ አትቁረጥ፤ 10 እኔ ከአንተ ጋር ስለሆንኩ+ ማንም አንተን ሊያጠቃና ሊጎዳህ አይችልም፤ በዚህች ከተማ ብዙ ሰዎች አሉኝና።”
-