-
ዘፍጥረት 19:36አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
36 ስለሆነም ሁለቱም የሎጥ ሴቶች ልጆች ከአባታቸው ፀነሱ።
-
-
ዘፍጥረት 19:38አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
38 ታናሽየዋም ወንድ ልጅ ወለደች፤ ስሙንም ቤንአሚ አለችው፤ እሱም ዛሬ ያሉት አሞናውያን አባት ነው።+
-
-
ዘዳግም 2:19አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
19 ወደ አሞናውያን በቀረብክ ጊዜ እነሱን አታስቆጣቸው ወይም አትተናኮላቸው፤ ምክንያቱም ምድሪቱን ለሎጥ ዘሮች ርስት አድርጌ ስለሰጠኋቸው ከአሞን ልጆች ምድር የትኛውንም መሬት ርስት አድርጌ አልሰጥህም።+
-