የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • አብድዩ 2-4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 “እነሆ፣ በብሔራት መካከል ከቁብ የማትቆጠር አድርጌሃለሁ፤

      አንተ እጅግ ተንቀሃል።+

       3 አንተ በቋጥኝ መሸሸጊያ ውስጥ የምትኖር፣

      መኖሪያህን በከፍታ ቦታ ላይ ያደረግክ፣

      በልብህ ‘ማን ወደ ምድር ሊያወርደኝ ይችላል?’ የምትል፣

      የልብህ እብሪት አታሎሃል።+

       4 መኖሪያህን እንደ ንስር ከፍ ብታደርግ*

      ወይም ጎጆህን በከዋክብት መካከል ብትሠራ እንኳ

      እኔ ከዚያ አወርድሃለሁ” ይላል ይሖዋ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ