ሰቆቃወ ኤርምያስ 3:64 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 64 ይሖዋ ሆይ፣ እንደ ሥራቸው መልሰህ ትከፍላቸዋለህ። ራእይ 18:6 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 6 በሌሎች ላይ በፈጸመችው በዚያው መንገድ ብድራቷን መልሱላት፤+ አዎ፣ ለሠራቻቸው ነገሮች እጥፍ ክፈሏት፤+ በቀላቀለችበት ጽዋ+ እጥፍ አድርጋችሁ ቀላቅሉባት።+