-
ኤርምያስ 6:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦
“የእስራኤልን ቀሪዎች በወይን ተክል ላይ እንደቀሩ የመጨረሻ የወይን ፍሬዎች ምንም ሳያስቀሩ ይቃርሟቸዋል።
ከወይን ተክሎች ላይ የወይን ፍሬዎች እንደሚለቅም ሰው በድጋሚ እጅህን ዘርጋ።”
-
9 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦
“የእስራኤልን ቀሪዎች በወይን ተክል ላይ እንደቀሩ የመጨረሻ የወይን ፍሬዎች ምንም ሳያስቀሩ ይቃርሟቸዋል።
ከወይን ተክሎች ላይ የወይን ፍሬዎች እንደሚለቅም ሰው በድጋሚ እጅህን ዘርጋ።”