የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 5:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ታዲያ ይህን ነገር እንዴት ይቅር እልሻለሁ?

      ወንዶች ልጆችሽ ትተውኛል፤

      አምላክ ባልሆነውም ይምላሉ።+

      እኔም የሚያስፈልጋቸውን ነገር አሟላሁላቸው፤

      እነሱ ግን ምንዝር መፈጸማቸውን ቀጠሉ፤

      ወደ ዝሙት አዳሪ ቤትም እየተንጋጉ ሄዱ።

  • ኤርምያስ 23:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ምድሪቱ በአመንዝሮች ተሞልታለችና፤+

      ከእርግማኑ የተነሳ ምድሪቱ አዝናለች፤+

      በምድረ በዳ ያሉት ማሰማሪያዎችም ደርቀዋል።+

      መንገዳቸው መጥፎ ነው፤ ሥልጣናቸውንም አላግባብ ይጠቀሙበታል።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ