የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 12:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 የገዛ ወንድሞችህ፣

      የገዛ አባትህ ቤተሰቦች እንኳ አታለውሃልና።+

      እነሱ በአንተ ላይ ጮኸዋል።

      መልካም ነገር ቢናገሩህ እንኳ

      ፈጽሞ አትመናቸው።

  • ሚክያስ 7:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ታማኝ ሰው ከምድሪቱ ጠፍቷል፤*

      ከሰው ልጆችም መካከል ቅን የሆነ የለም።+

      ሁሉም ደም ለማፍሰስ ያደባሉ።+

      እያንዳንዱም የገዛ ወንድሙን በመረብ ያጠምዳል።

  • ሚክያስ 7:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ባልንጀራህን አትመን፤

      ወይም በቅርብ ወዳጅህ አትታመን።+

      በእቅፍህ ለምትተኛው ስለምትናገረው ነገር ተጠንቀቅ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ