የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 41:23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 አማልክት መሆናችሁን እንድናውቅ

      ወደፊት የሚሆነውን ነገር ንገሩን።+

      አዎ፣ አይተን በአድናቆት እንድንዋጥ

      መልካምም ሆነ ክፉ፣ የሆነ ነገር አድርጉ።+

  • ኢሳይያስ 44:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 የተቀረጹ ምስሎችን የሚሠሩ ሁሉ ከንቱ ናቸው፤

      የሚወዷቸውም ጣዖቶች ምንም ጥቅም የላቸውም።+

      እንደ ምሥክሮቻቸው እነሱም* ምንም አያዩም፤ ምንም አያውቁም፤+

      በመሆኑም ሠሪዎቻቸው ለኀፍረት ይዳረጋሉ።+

  • 1 ቆሮንቶስ 8:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 4 ለጣዖቶች የቀረበ ምግብ መብላትን በተመለከተ፣ በዓለም ላይ ጣዖት ከንቱ እንደሆነና+ ከአንዱ በቀር አምላክ እንደሌለ እናውቃለን።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ