የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 2:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ከንቱ የሆኑት አማልክት ሙሉ በሙሉ ይወገዳሉ።+

  • ኤርምያስ 51:17, 18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 እያንዳንዱ ሰው ማስተዋልና እውቀት የጎደለው ድርጊት ይፈጽማል።

      እያንዳንዱ አንጥረኛ፣ በተቀረጸው ምስል የተነሳ ኀፍረት ይከናነባል፤+

      ከብረት የተሠራው ምስሉ* ሐሰት ነውና፤

      በውስጣቸውም መንፈስ* የለም።+

      18 እነሱ ከንቱና*+ መሳለቂያ ናቸው።

      የሚመረመሩበት ቀን ሲመጣ ይጠፋሉ።

  • ሶፎንያስ 2:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ይሖዋ በእነሱ ዘንድ የተፈራ* ይሆናል፤

      በምድር ላይ ያሉትን አማልክት ሁሉ እንዳልነበሩ ያደርጋቸዋልና፤*

      የብሔራት ደሴቶች ሁሉ በያሉበት ሆነው

      ለእሱ ይሰግዳሉ።*+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ