የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 79:6, 7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 አንተን በማያውቁ ብሔራት፣

      ስምህንም በማይጠሩ መንግሥታት ላይ ቁጣህን አፍስስ።+

       7 ያዕቆብን በልተውታልና፤

      የትውልድ አገሩንም አውድመዋል።+

  • ኤርምያስ 8:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 የፈረሶቹ ፉርፉርታ ከዳን ተሰማ።

      ድንጉላ ፈረሶቹ ሲያሽካኩ

      ምድሪቱ በሙሉ ትንቀጠቀጣለች።

      እነሱ መጥተው ምድሪቱንና በውስጧ ያለውን ሁሉ፣

      ከተማዋንና ነዋሪዎቿን ይበላሉ።”

  • ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 በበዓል ቀን እንደሚደረገው ሁሉ+ ሽብርን ከየአቅጣጫው ጠራህ።

      በይሖዋ የቁጣ ቀን ያመለጠም ሆነ በሕይወት የተረፈ የለም፤+

      የወለድኳቸውንና* ያሳደግኳቸውን ልጆች ጠላቴ ፈጃቸው።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ