-
ኢሳይያስ 65:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 የራሳቸውን ሐሳብ እየተከተሉ፣+
መልካም ባልሆነ መንገድ ወደሚሄዱ+
ግትር ሰዎች ቀኑን ሙሉ እጆቼን ዘረጋሁ፤+
-
ሕዝቅኤል 20:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 “‘“እነሱ ግን በእኔ ላይ ዓመፁ፤ እኔን ለመስማትም ፈቃደኞች አልነበሩም። በፊታቸው ያሉትን ጸያፍ ነገሮች አላስወገዱም፤ እንዲሁም አስጸያፊ የሆኑትን የግብፅ ጣዖቶች አልተዉም።+ በመሆኑም በግብፅ ምድር ንዴቴን በላያቸው ለማፍሰስና ቁጣዬን በእነሱ ላይ ሙሉ በሙሉ ለማውረድ ቃል ገባሁ።
-
-
-