የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፀአት 32:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ሙሴም አምላኩን ይሖዋን ተማጸነ፤+ እንዲህም አለ፦ “ይሖዋ ሆይ፣ በታላቅ ኃይልና በብርቱ እጅ ከግብፅ ምድር ካወጣሃቸው በኋላ በሕዝብህ ላይ ቁጣህ የሚነደው ለምንድን ነው?+

  • 1 ሳሙኤል 7:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 ከዚያም ሳሙኤል አንድ የሚጠባ ግልገል ወስዶ ለይሖዋ ሙሉ በሙሉ የሚቃጠል መባ+ አድርጎ አቀረበው፤ ሳሙኤልም ይሖዋ እስራኤላውያንን እንዲረዳቸው ተማጸነ፤ ይሖዋም መለሰለት።+

  • መዝሙር 99:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ከካህናቱ መካከል ሙሴና አሮን ይገኙበታል፤+

      ስሙን ከሚጠሩ መካከልም ሳሙኤል አንዱ ነው።+

      እነሱ ወደ ይሖዋ ይጣሩ ነበር፤

      እሱም ይመልስላቸው ነበር።+

  • መዝሙር 106:23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 እንዲጠፉ ሊያዝዝ ምንም አልቀረውም ነበር፤

      ሆኖም እሱ የመረጠው አገልጋዩ ሙሴ፣

      አጥፊ ቁጣውን እንዲመልስ አምላክን ተማጸነ።*+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ