-
መዝሙር 79:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 የአገልጋዮችህን ሬሳ ለሰማይ ወፎች፣
የታማኝ አገልጋዮችህንም ሥጋ ለምድር አራዊት ምግብ አድርገው ሰጥተዋል።+
-
-
ኤርምያስ 7:33አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
33 የዚህ ሕዝብ አስከሬንም ለሰማይ ወፎችና ለምድር አራዊት ሲሳይ ይሆናል፤ ፈርተው እንዲሸሹ የሚያደርጋቸውም የለም።+
-