-
መዝሙር 27:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 ክፉዎች ሥጋዬን ለመብላት ባጠቁኝ ጊዜ፣+
ተሰናክለው የወደቁት ባላጋራዎቼና ጠላቶቼ ናቸው።
-
-
ኤርምያስ 15:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 “ለዚህ ሕዝብ ጠንካራ የመዳብ ቅጥር አደርግሃለሁ።+
-
-
ኤርምያስ 17:18አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
18 አሳዳጆቼ ኀፍረት ይከናነቡ፤+
እኔ ግን ለኀፍረት እንድዳረግ አትፍቀድ።
እነሱ በሽብር ይዋጡ፤
እኔ ግን አልሸበር።
-