የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 32:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ምክንያቱም ቁጣዬ እሳት አቀጣጥሏል፤+

      እሱም እስከ መቃብር* ጥልቀት ድረስ ዘልቆ ይነድዳል፤+

      ምድርንና ምርቷን ይበላል፤

      የተራሮችንም መሠረት ያቃጥላል።

  • ኢሳይያስ 1:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 ብርቱውም ሰው እንደ ተልባ እግር* ይሆናል፤

      የሥራውም ውጤት እንደ እሳት ብልጭታ ይሆናል፤

      ሁለቱም አብረው ይቃጠላሉ፤

      እሳቱንም ማጥፋት የሚችል ማንም የለም።”

  • ኤርምያስ 7:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 ስለዚህ ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘እነሆ፣ ንዴቴና ቁጣዬ በዚህ ቦታ፣ በሰውና በእንስሳ፣ በዱር ዛፎችና በምድሪቱ ፍሬ ላይ ይፈስሳል፤+ ቁጣዬ ይነድዳል፤ ፈጽሞም አይጠፋም።’+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ