የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 14:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 2 ሕዝቦችም ይወስዷቸዋል፤ ወደ ገዛ ስፍራቸውም ይመልሷቸዋል፤ የእስራኤልም ቤት በይሖዋ ምድር ላይ ወንድና ሴት አገልጋዮቻቸው ያደርጓቸዋል፤+ ማርከው የወሰዷቸውንም ይማርካሉ፤ አስገድደው ያሠሯቸው የነበሩትንም* ይገዟቸዋል።

  • ዕንባቆም 2:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ብዙ ብሔራትን ስለዘረፍክ

      ከሕዝቦቹ መካከል የቀሩት ሁሉ ይዘርፉሃል፤+

      ምክንያቱም አንተ የሰው ልጆችን ደም አፍስሰሃል፤

      በምድሪቱ፣ በከተሞችና

      በዚያ በሚኖሩት ሁሉ ላይ ግፍ ፈጽመሃል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ