-
ኤርምያስ 35:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
35 በኢዮስያስ ልጅ፣ በይሁዳ ንጉሥ በኢዮዓቄም+ የግዛት ዘመን የይሖዋ ቃል እንዲህ ሲል ወደ ኤርምያስ መጣ፦
-
-
ኤርምያስ 36:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
36 የኢዮስያስ ልጅ የሆነው የይሁዳ ንጉሥ ኢዮዓቄም+ በነገሠ በአራተኛው ዓመት የይሖዋ ቃል እንዲህ ሲል ወደ ኤርምያስ መጣ፦
-