-
ኢሳይያስ 30:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 ይሁንና ፈርዖን የሚያደርግላችሁ ጥበቃ ለኀፍረት፣
በግብፅ ጥላ ሥር መጠለልም ለውርደት ይዳርጋችኋል።+
-
-
ኤርምያስ 37:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 “የእስራኤል አምላክ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘እኔን እንድትጠይቁ ወደ እኔ የላካችሁን የይሁዳን ንጉሥ እንዲህ በሉት፦ “እነሆ፣ እናንተን ለመርዳት የመጣው የፈርዖን ሠራዊት ወደ አገሩ ወደ ግብፅ ይመለሳል።+
-