የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ሚክያስ 2:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 2 “መጥፎ ነገር ለሚሸርቡና

      በአልጋቸው ላይ ሆነው ክፉ ነገር ለሚያውጠነጥኑ ወዮላቸው!

      ጠዋት ሲነጋ ያሰቡትን ይፈጽማሉ፤

      ምክንያቱም ይህን የሚያደርጉበት ኃይል በእጃቸው ነው።+

  • ሚክያስ 7:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 እጆቻቸው መጥፎ ነገር በማድረግ የተካኑ ናቸው፤+

      ገዢው የሆነ ነገር እንዲደረግለት ይጠይቃል፤

      ፈራጁ ክፍያ ይጠይቃል፤+

      ታዋቂ የሆነው ሰው የራሱን ፍላጎት ይገልጻል፤*+

      እነሱም አንድ ላይ ሆነው ያሴራሉ።*

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ