-
ዘዳግም 30:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 ሕዝብህ እስከ ሰማያት ዳርቻ ድረስ ቢበተን እንኳ አምላክህ ይሖዋ ከዚያ ይሰበስብሃል፤ ከዚያም መልሶ ያመጣሃል።+
-
-
ሕዝቅኤል 20:34አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
34 በኃያል እጅና በተዘረጋች ክንድ እንዲሁም ታላቅ ቁጣ በማፍሰስ ከሕዝቦች መካከል አወጣችኋለሁ፤ ከተበተናችሁባቸውም አገሮች እሰበስባችኋለሁ።+
-