-
ኢዮብ 38:39, 40አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
39 ለአንበሳ አድነህ ግዳይ ልታመጣለት፣
ወይስ የተራቡ የአንበሳ ግልገሎችን ልታጠግብ ትችላለህ?+
40 እነሱ በዋሻቸው ውስጥ አድፍጠው፣
ወይም በጎሬአቸው አድብተው ሳለ ይህን ልታደርግ ትችላለህ?
-
-
ሆሴዕ 5:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 እኔ ለኤፍሬም እንደ አንበሳ፣
ለይሁዳም ቤት እንደ ደቦል አንበሳ እሆናለሁና።
-