የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 28:66, 67
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 66 ሕይወትህ ለከፍተኛ አደጋ ይጋለጣል፤ ሌሊትና ቀንም በፍርሃት ትዋጣለህ፤ ለሕይወትህም ዋስትና ታጣለህ። 67 በልብህ ውስጥ ካለው ፍርሃትና በዓይንህ ከምታየው ነገር የተነሳ ጠዋት ላይ ‘ምነው በመሸ!’ ትላለህ፤ ምሽት ላይ ደግሞ ‘ምነው በነጋ!’ ትላለህ።

  • ኢሳይያስ 51:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 እነዚህ ሁለት ነገሮች ደርሰውብሻል።

      ማን ያስተዛዝንሻል?

      ጥፋትና ውድመት እንዲሁም ረሃብና ሰይፍ መጥቶብሻል!+

      ማንስ ያጽናናሻል?+

  • ኤርምያስ 4:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ወደ ጽዮን የሚጠቁም ምልክት* አቁሙ።

      መጠለያ ፈልጉ፤ ዝም ብላችሁም አትቁሙ።”

      ከሰሜን ጥፋት ብሎም ታላቅ መዓት አመጣለሁና።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ